10 min

የግንቦት 14 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜ‪ና‬ የዓለም ዜና

    • Daily News

የግንቦት 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ዐርዕስተ ዜና

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላሊበላ ከተማና አካባቢዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የፋኖ ታጣቂዎች ትናንት ሲዋጉ መዋላቸዉን የከተማይቱ ነዋሪዎች አስታወቁ።

ከዓፋር ክልል ዘልቀው ገቡ የተባሉ ታጣቂዎች በትግራይ ክልል ራያ ዓዘቦ ወረዳ ሰኞ ሌሊት ለማክሰኞ አጥቢያ በከፈቱት ጥቃት በትንሹ ሰባት ሰዎች ገደሉ። ጥቃቱ የደረሰበት የራያ ዓዘቦ ወረዳ የጋራርሳ ነዋሪዎችና የአካባቢዉ ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት ከሟቾቹ አብዛኞቹ ሕፃናትና ልጆች ናቸዉ።

ኖርዌይ አየርላንድና ስፔይን ለፍልስጤም እውቅና እንሰጣለን ማለታቸው የፍልስጤም መሪዎችን ሲያስደስት እስራኤልን ደግሞ አስቆጥቷል።

የግንቦት 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ዐርዕስተ ዜና

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላሊበላ ከተማና አካባቢዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የፋኖ ታጣቂዎች ትናንት ሲዋጉ መዋላቸዉን የከተማይቱ ነዋሪዎች አስታወቁ።

ከዓፋር ክልል ዘልቀው ገቡ የተባሉ ታጣቂዎች በትግራይ ክልል ራያ ዓዘቦ ወረዳ ሰኞ ሌሊት ለማክሰኞ አጥቢያ በከፈቱት ጥቃት በትንሹ ሰባት ሰዎች ገደሉ። ጥቃቱ የደረሰበት የራያ ዓዘቦ ወረዳ የጋራርሳ ነዋሪዎችና የአካባቢዉ ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት ከሟቾቹ አብዛኞቹ ሕፃናትና ልጆች ናቸዉ።

ኖርዌይ አየርላንድና ስፔይን ለፍልስጤም እውቅና እንሰጣለን ማለታቸው የፍልስጤም መሪዎችን ሲያስደስት እስራኤልን ደግሞ አስቆጥቷል።

10 min