የዓለም ዜና

የመስከረም 2 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የዛሬው የዓለም ዜና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ውይይት ኮሚሽን በቀሪዎቹ ወራት ቀሪውን የኮሚሽኑ ስራዎች ማጠናቀቅ አይችልም መባሉን፤የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት በአገር ክህደት እና በነፍስ ግድያ መከሰሳቸውን፤አልሸባብ በማዕከላዊ ሶማሊያ የምትገኝ አንዲት ከተማ መቆጣጠሩን ማስታወቁ፤የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ለጥል ነው መባሉ፤ሩሲያ እና ቤላሩስ በጋራ የጦር ልምምድ መጀመራቸውን ተከትሎ በአውሮፓ እና በሩሲያ መካከል ውጥረት መንገሱን፤በአሜሪካዊዉ ቻርሊ ኪርክ ግድያ የተጠረጠረው ግለሰብ መያዙን ኢትዮጵያዊቷ የመካከለኛ ርቀት ሯጭ ድሪቤ ዌልቴጂ ከአለም የትራክ ሻምፒዮና መታገዷን ያስቃኛል።