የዓለም ዜና

የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና እስራኤል ዛሬ በጋዛ ከተማ በፈጸመችው የአየር ድብደባ ቢያንስ 16 ፍልስጤማውያን መገደላቸውንና ህንጻዎችም መውደማቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት አስታወቁ። እስራኤል በጋዛ ሲቲ የአየር ድብደባ ባካሄደችበት በዛሬው እለት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ መንግስታቸው እስራኤልን እንደሚደግፍ ተናግረዋል። ሩብዮ ሀማስ እንደታጣቂ ቡድን ህልውናው ማክተም እንዳለበትም ተናግረዋል። ሩስያ ሀብቴን ለመውሰድ በሚቃጣ ማንኛውንም ሀገር ላይ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ዛሬ የአውሮፓ መንግስታትን አስጠነቀቀች። ዜናው በዝርዝር