የዜና መጽሔታችን በዛሬ ጥንቅሩ በደቡባዊ ትግራይ የስልጣን ሹም ሽሩ ያስከተለው ውዝግብ ፣በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በጋምቤላ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረው ግጭት የበርካታ ሰዎች ህይወት መንጠቁ ፣ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ የተሰጡ ሰሞንኛ አስተያየቶች እና የግድቡ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ምላሽ ፣ የብሄራዊ ባንክ ያለ ማስያዣ ብድር የሚሠጥበትን አሠራር ለመከለስ ማቀዱ እንዲሁም በርካታ ሃገራት በጋዛ ሰርጥ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ያስተላለፉትን ጠንካራ ጥሪ የተመለከቱ ዘገባዎች ተጠናቅረውበታል።