ዜና መጽሔት

የሐምሌ 15 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ዜና መጽሔት

የዜና መጽሔታችን በዛሬ ጥንቅሩ በደቡባዊ ትግራይ የስልጣን ሹም ሽሩ ያስከተለው ውዝግብ ፣በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በጋምቤላ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረው ግጭት የበርካታ ሰዎች ህይወት መንጠቁ ፣ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ የተሰጡ ሰሞንኛ አስተያየቶች እና የግድቡ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ምላሽ ፣ የብሄራዊ ባንክ ያለ ማስያዣ ብድር የሚሠጥበትን አሠራር ለመከለስ ማቀዱ እንዲሁም በርካታ ሃገራት በጋዛ ሰርጥ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ያስተላለፉትን ጠንካራ ጥሪ የተመለከቱ ዘገባዎች ተጠናቅረውበታል።