በሶማሌ ክልል የአስተዳደር መዋቅር፤ የቀጠለው የፓርቲዎች እና ሕዝብ ተቃውሞ፤ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት በአዲሱ የወረዳዎች አደረጃጀት ውሳኔ፤ ሂውማን ራይትስ ዎች ሕግ አውጭዎች የሲቪል ድርጅቶች ማሻሻያ ረቂቅ ሕግን ውድቅ እንዲያደርጉ መጠየቁ፤ አብን ለመንግሥትና የፖለቲካ ኃይሎች ያቀረበው የሰላም ጥሪ፤ ናዳ ያስከተለው ስጋት በሺህዎችን ከመኖሪያ አካባቢያቸው ማስለቀቁን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት