የዜና መጽሔት አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ መቀጠሏ፤ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶች በደቡባዊ ትግራይ ዞንና በሌሎች አካባቢዎች የመብት ጥሰት ተፈጽሟል ማለታቸው፤ በእሥር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስቲያን ታደለ ሕመም እንደጠናባቸው መገለጹ፤ ነዋሪዎች እንዲፈናቀሉ ያስገደደው አዲስ አበባ ላይ የተከሰው የመሬት መንሸራተት እንዲሁም የአረብ ሃገራት መንግሥታት አስቸኳይ ጉባኤ ውሳኔና አንድምታውን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።