-ግብጽና ኢትዮጵያ ለበሶማሊያ ምድር እድል አልሰጥም ሲሉ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሰሞኑን ተናግረዋል። -በፍትህ ተቋማት ውስጥ የሚስተዋሉ ብልሹ አሠራሮችን ማስተካከል እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ በክልሉ በተካሄደው የዳኝነትና የፍትህ ዘርፍ ተቋማት ጥምረት ጉባዔ ላይ አሳስበዋል። እነዚህና ትግራይ ክልልን ጨምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚሰሩ ስምንት ሲቪል ማሕበራት ስጋትና ጥሪን እንዲሁም የተመድ ጠቅላላ ጉባኤና ፕሬዝደንት ትራምፕ ንግግር የሚያስቃኙ ቅንብሮችም በዛሬው የዜና መጽሔት ተካተዋል።