በዜና መጽሔት ጥንቅራችን፤የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን ውይይት የተመለከተ፣ የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ እንዲሁም በጃፓን ቶኪዮ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በተመዘገበው ዝቅተኛ ውጤት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምላሽን የተመለከቱ ሶስት ዘገባዎች ይቀርባሉ።
በዜና መጽሔት ጥንቅራችን፤የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን ውይይት የተመለከተ፣ የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ እንዲሁም በጃፓን ቶኪዮ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በተመዘገበው ዝቅተኛ ውጤት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምላሽን የተመለከቱ ሶስት ዘገባዎች ይቀርባሉ።