ዜናዉን የሚለጥቀዉ የዜና መፅሔት ጥንቅራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለያዩ አካባቢዎች የሚደረጉ ግጭቶች ሐገሪቱ ከቱሪዝም ማግኘት የሚገባትን እንዳታገኝ ማወኩን የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።የህወሓት ሊቀመንበር በድጋሚ በፌደራል መንግሥቱ ላይ ያሰሙት ወቀሳ፣ ሰሜን ወሎ የሠፈሩ ተፈናቃዮች የገጠማቸዉ ችግርና የመቅደላ ዩኒቨርስቲ የመካነ ሠላም ካምፓስ ዘንድሮ ማስተማር ሊጀምር ነዉ መባሉን የሚዳስሱ ዘገቦች አሉት።