የዜና መጽሔታችን በዛሬ ጥንቅሩ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይመስሪያቤት የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አመቺነት ኹኔታ "ፈታኝ ነው" ማለቱ ፤ በኢትዮጵያ እየተባባሰ ለሄደው የጥላቻ ንግግር መፍትሔ መጠየቁ ፣ የሱዳን የናይል ወንዝ የጎርፍ ሥጋት እና የኢትዮጵያ መንግሥት ምላሽ ፣እና በአሜሪካ የሚደገፈው የጋዛ የሰላም እቅድ እና አንድምታው በቅደም ተከተል ይተነተናሉ።
የዜና መጽሔታችን በዛሬ ጥንቅሩ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይመስሪያቤት የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አመቺነት ኹኔታ "ፈታኝ ነው" ማለቱ ፤ በኢትዮጵያ እየተባባሰ ለሄደው የጥላቻ ንግግር መፍትሔ መጠየቁ ፣ የሱዳን የናይል ወንዝ የጎርፍ ሥጋት እና የኢትዮጵያ መንግሥት ምላሽ ፣እና በአሜሪካ የሚደገፈው የጋዛ የሰላም እቅድ እና አንድምታው በቅደም ተከተል ይተነተናሉ።