የዛሬው የዜና መጽሔት ፤ ፤የኢትዮጵያ ሙስሊምን ከትምህርት እና ሀገራዊ ተሳትፎ በማራቅ ዘላቂ ልማት አይኖርም ሲል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ማስታወቁ ፤ቡለን ወረዳ ባለፈው ቅዳሜ ማለዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸዉ ፤ እንዲሁም በአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ ለዩክሬይን የተሰኙ ርዕሶችንበስፋት ያስቃኘናል።
የዛሬው የዜና መጽሔት ፤ ፤የኢትዮጵያ ሙስሊምን ከትምህርት እና ሀገራዊ ተሳትፎ በማራቅ ዘላቂ ልማት አይኖርም ሲል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ማስታወቁ ፤ቡለን ወረዳ ባለፈው ቅዳሜ ማለዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸዉ ፤ እንዲሁም በአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ ለዩክሬይን የተሰኙ ርዕሶችንበስፋት ያስቃኘናል።