ዜና መጽሔት

የዜና መጽሔት፤ ኅዳር 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም

የዜና መጽሄት እና ሳምንታዊ መሰናዶዎችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። የዜና መጽሔታችን በዛሬ ጥንቅሩ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ገዚው ብልጽግናን ለመዋሃድ መወሰኑ እና ተቃዉሞ ፤ በአፋር ክልል ኤርታሌ በሺህ ዓመታት ውስጥ የተከሰተው የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እና ያስከተለው መዘዝ፣ በሥራቸው የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ኢትዮጵያዉያን ባለሙያዎች መሸለማቸው፤ የተሰኙ ዘገባዎች ቀርበዉበታል።