የዓለም ዜና

የመስከረም 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የዛሬው የዓለም ዜና በካፋ ዞን በህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ላይ በደረሰ አደጋ በ27 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ፣ብሪታንያ፣ ካናዳ እና አውስትራሊያ በዛሬው ዕለት ለፍልስጤም መንግስትነት በይፋ እውቅና መስጠታቸውን እና ርምጃው በእስራኤል እና በዩናይትድ ስቴትስ ዘንድ ውግዘት ማስከተሉን፤በቁጥጥር ስር የዋሉት የደቡብ ሱዳን የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ መባሉን እንዲሁም የኬንያ አትሌቶች ዛሬ በተካሄደው የበርሊን ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ማሸነፋቸውን ያስቃኛል።