የዓለም ዜና

የማክሰኞ መስከረም 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

ቦን፥ የደኅንነት ስጋት እንዳሳሰባቸው የጃራ ተፈናቃዮች መጠለያ ነዋሪዎች ገለጡ፤ ለንደን፥ ኢትዮጵያዊው ተገን ጠያቂ በወሲባዊ ጥቃት 12 ወራት ተበየነበት፤ ናይሮቢ፥ የኬንያ አየር ማረፊያ ሠራተኞች አድማ ለመምታት የሰባት ቀናት ገደብ ሰጡ፤ ርፉር፥ ሱዳን ውስጥ በኮሌራ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ3,000 መብለጡ ተገለጠ፤ ባማኮ፥ በወታደራዊ ኹንታ የሚመሩ ሦስት የምዕራብ አፍሪቃ አገራት ከ(ICC)መውጣታቸውን በይፋ ዐሳወቁ፤ ዋሽንግተን፥ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ አንቲፋን አሸባሪ ሲሉ ፈረጁ፤ ብራስልስ፥ ኔቶ የአየር ክልል እየጣሰች ነው ያላትን ሩስያን አስጠነቀቀ