አ.አ፥ የኢትዮጵያ የመዋዕለ-ንዋይ ፍሰት ኹኔታ፦ «ለአሜሪካ እና ሌሎች የውጭ ንግዶች ፈታኝ» መሆኑ ተገለጠ፤ አንታናናሪቮ፥ ማዳጋስካር በተቃውሞ ሰልፍ 22 ሰዎች ተገደሉ፤ ፓሪስ፥ በፈረንሣይ የደቡብ አፍሪቃ የቀድሞ አምባሳደር ሆቴል ውስጥ ሞተው ተገኙ፤ጋዛ፥ሐማስ በዶናልድ ትራምፕ የቀረበውን ባለ 20 ነጥብ የጋዛ ምክረ-ሐሳብ እያጤነበት ነው፤ ዶሓ፥ በጋዛ ተኩስ አቁም ምክረ-ሐሳብ ላይ አስተያየት እየተሰጠ ነው